የሜቴክ ኃላፊ መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ ከቀትር በኋላ ፍርድ ቤት የቀረቡት የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዳይሬክተር ጀነራል ክንፈ ዳኘው መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ።