ስለ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ፕ/ር ብሩክ ኃይሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ-ብሄር መሆን ብዙዎችን ያስደሰተ ዜና ሆኖ መሰንበቱ ይታወሳል። ከእንደዚያ ዓይነት ሰዎች መካከል የኦሃዮ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ አንዱ ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5