ድምጽ 11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ በአዲስ አበባ ኖቬምበር 08, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ሕዳር 8 እና 9 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ፣ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡