11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ በአዲስ አበባ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ሕዳር 8 እና 9 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ መሪዎች አስቸኳይ ጉባዔ፣ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡