ጎንደር መተማ ሁከት ተፈጥሮ የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ ጎንደር ዞን በተለይ መተማ አካባቢ ሰሞኑን ሁከት ተፈጥሮ ነበር። በሁከቱ የሰው ህይወት ጠፍቷል ንብረትም ወድሟል።
Your browser doesn’t support HTML5