ድምጽ የአላማጣ ቆቦ መስመር ተከፈተ ኖቬምበር 05, 2018 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአላማጣ ከተማ ከሁለት ሳምንት በፊት የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ የኢትዮጵያ ክልሎችን ከሚያገኛኙ አውራ መንገዶች አንዱ የሆነው የአላማጣ ቆቦ መስመር ዝግ ሆኖ ቆይቷል።