ድምጽ የኢትዮጵያ ሴቶች ሀገርቀፍ የሰላም ኮንፈረስ ኖቬምበር 05, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዛሬ በከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት ከተቀመጡት ኢትዮጵያውያት ብርቱ ሥራ እና ከፍ ያለ ውጤት እንደሚጠበቅ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ።