የኢንቬስተሮችና የጋዜጠኞች አቤቱታ በአቦቦ ወረዳ ላይ
Your browser doesn’t support HTML5
ወደ ጋምቤላ ክልል አቦቦ ወረዳ ሄደው የነበሩ ስምንት ጋዜጠኞች “በመንግሥት ባለሥልጣናት ተደበደብን፣ ተዋከብን፣ ታገትን፣ ያለአግባብ በቁጥጥር ሥር ዋልን” ሲሉ አቤቱታ አሰምተዋል። የወረዳው አስተዳደር አስተባብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5