በአፍሪካ የሕፃናትና ወጣቶች ቁጥር የሚመጥን ዕርምጃዎች መወሰድ አለባቸው ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ መንግሥታት በፍጥነት እያደገ ለሚገኘው የአህጉሪቱ ሕፃናትና ወጣቶች ቁጥር የሚመጥን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕርምጃዎችን ካልወሰደ፣ አፍሪካ ከፍተኛ ችግር እንደሚገጥማት አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5