ቆይታ ከምን ልታዘዝ ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ዳይሬክተርና መሪ ተዋናይ ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

“..እኛ እንደ ባለ ሞያ እንደ ወጣት ለሚፈጸሙ ነገሮች ቲፎዞ ልንሆን አንችልም። እገሌን እደግፋለሁ፣ እገሌን አስቀድማለሁ ሳይሆን .. የምናየው የኛ አገር ነው። ካፌው አገርን ነው የሚመስለው።..” መሪ ተዋናዩ ሚካኤል ታምሬ። “..ካፌ በተፈጥሮ ብዙ ሃሳብ ማስገባትና ማስወጣት ይፈቅዳል። እናም እንዲያ ማድረግ እፈልግ ነበር።” የትዕይንቱ ፀኃፊና ዳይሬክተር በኃይሉ ዋሴ።