"በብቃት እወጣዋለሁ"- ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ
Your browser doesn’t support HTML5
ወ/ሮ መአዛ በፍርድ ቤቶች ዙሪያ ያሉትን ችግሮች እንደሚረዱና ይህንን ለማሻሻልም ጠንክረው እንደሚሰሩ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5