"በብቃት እወጣዋለሁ"- ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ

Your browser doesn’t support HTML5

ወ/ሮ መአዛ በፍርድ ቤቶች ዙሪያ ያሉትን ችግሮች እንደሚረዱና ይህንን ለማሻሻልም ጠንክረው እንደሚሰሩ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።