የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
ዘውግን መሰረት ባደረገ የፌዴራሊዝም ሥርዓት ምክንያት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚቀሰቀሱ ግጭቶችና የደቦ ፍትሕ በኢትዮጵያ የተገኘውን አንፃራዊ ሰላም አደጋ የጋረጠበት ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ አስጠነቀቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5