ጎንደር የሚገኙ የወልቃይት ጠገዴ ተፈናቃዮች
Your browser doesn’t support HTML5
ከወልቃይት ጠገዴ ተፈናቅለው ጎንደር ከተማ በጊዚያዊ መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚገኙት ተፈናቃዮች መንግሥት አፋጣኝ ምላሽ ይስጠንና ወደቀያችን እንመለስ ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5