የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉዞ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን ዛሬ በፈርንሳይ ጉዞ ጀምረዋል። ከነገ በስቲያም ፍራንክፈርት ውስጥ ከ20 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ዜጎችን ያገኛሉ ተብሏል። ስለ ዝግጅቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም፣ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር መርጋ በቃና እና በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ኃይለሚካኤል አበራን አነጋግረናቸዋል።