በአላማጣ ተፈጠረውን አለመረጋጋት ተከትሎ መንግሥት የወሰደውን እርምጃ ዓረና አወገዘ
Your browser doesn’t support HTML5
በአላማጣ ከተማ የተፈጠረውን አለመረጋጋት ተከትሎ መንግሥት የወሰደው የሐይል እርምጃ እንደሚኮንነው ዓረና ለሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5