ድምጽ በአላማጣ ግጭት ሕይወት ጠፋ ኦክቶበር 22, 2018 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 የራያ “የማንነት ጥያቄ አለን” ብለው በትግራይ ደቡባዊ ዞን ኣላማጣ ከተማ ትናንት ሰልፍ በወጡ ወጣቶችና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ሦስት ሰዎች መገደላቸው ተገልጿል።