በአዲስ አበባ ሁከትና ብጥብት በመፍጠር የተጠረጠሩ 3 ሰዎች ፍ/ቤት ቀረቡ

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባ ከተማ ሁከት እና ብጥብት ለመፍጠር ወጣቶችን በማደራጀት ጠርጥሪያቸዋለሁ ሲል ፖሊስ ሦስት ሰዎችን ዛሬ ፍርድ ቤት አቀረበ።