ጦላይ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ተወስደው የነበሩ ወጣቶች መለቀቃቸውን ፖሊስ አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ከአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ተይዘው ወደ ጦላይ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ተወስደው የነበሩ ወጣቶች መለቀቃቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5