የአሜሪካ ድምፅ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ንጉሴ መንገሻ - በአዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
ዲሞክራሲን እና ዲሞክራሲያዊ ተቋማትን ለመገንባት የመገናኛ ብዙኃን ሚና ከፍተኛ መሆኑን የገለፀው የአሜሪካ ድምፅ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ንጉሴ መንገሻ፤ ጣቢያው የበኩሉን እንደሚያደርግ ተናግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5