“በአንድ አገር ውስጥ ሊታጠቅና ‘ትጥቅ’ ላይ ሊያዝዝ የሚችለው መንግሥት ‘ብቻ ነው"- ዶክተር አወል አሎ

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር አወል በማከል “በሕገመንግሥትና በሕግ በግልፅ እንደተቀመጠው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) በሰላማዊ መንገድ ትግል ለማድረግ መርጦ ወደ አገር ውስጥ ከገባ በኋላ ታጣቂዎች ሊኖሩት” አይገባም ብለዋል።