የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በአሥመራ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የጣሊያን ጠ/ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በሁለቱ ሀገሮቻቸውና በአካባቢው ጉዳዮች ላይ ዛሬ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡