ድምጽ ከ2500 በላይ የደምህት አባላት ኢትዮጵያ ገቡ ኦክቶበር 09, 2018 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 ከ2500 በላይ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ /ደምህት/ ሰራዊት አባላት መንግሥት ያቀረበው የሰላም ጥሪ ተቀብለው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል።