ከ2500 በላይ የደምህት አባላት ኢትዮጵያ ገቡ
Your browser doesn’t support HTML5
ከ2500 በላይ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ /ደምህት/ ሰራዊት አባላት መንግሥት ያቀረበው የሰላም ጥሪ ተቀብለው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5