ብሬት ካቫኖ ቃለ-መሃላ ፈፀሙ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የቀረቡትን ብሬት ካቫኖን ሹመት የሕግ ወመሰኛ ምክር ቤቱ ያፀደቀው ትናንት (ቅዳሜ፤ መስከረም 26/2011 ዓ.ም.) ምሽት ላይ የነበረ ሲሆን ወዲያው በግል በተከናወነ ሥነ-ሥርዓት ቃለ-መሃላ ፈፅመዋል፡፡