ድምጽ የቀድሞ ጎረቤታሞች መገናኘት በደብረ ማርቆስ ኦክቶበር 05, 2018 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 ያለፈው የኢትዮጵያና የኤርትራ ግጭት ከመጀመሩ በፊት ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ኤርትራዊያን ከሃገር እንዲወጡ ሲደረግ ጥለውት የሄዱትን ሃብትና ንብረታቸውን የከተማዪቱ ነዋሪዎች ሰሞኑን መልሰው ማስረከባቸው ታውቋል።