11ኛው የኢህአዴግ ጉባዔ የተለየ የርዕዮተ-ዓለም ለውጥ እንደማያደርግ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
አሥራ አንደኛው የአህዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ የተለየ የርዕዮተ-ዓለም ለውጥ እንደማያደርግ የአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5