የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች አቤቱታ
Your browser doesn’t support HTML5
ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የከማሽ ዞን ተፈናቃዮች በነቀምት ከተማ ሕዝብ ከሚደረግላቸው ድጋፍ ውጪ ከመንግሥት ያገኙት ዕርዳታ እንደሌለ ገልፀው፤ በአስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5