ድምጽ ኢሳት ለአቶ በቀለ ገርባ ትችት የሰጠው እርማት ኦክቶበር 02, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው ቅዳሜ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ባሠራጨነው ውይይት ከተሣታፊዎች አንዱ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ ኢሳትን /የኢትዮጵያ የሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬድዮ/ የዜና ማሰራጫን በስም ጠርተው ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት ከስሰዋል።