በቡራዩ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓለምቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት የተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት በቡራዩ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ዕርዳታ የሚውል በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ ማሰባሰቡን ገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5