ድምጽ በተለያዩ ሀገሮች ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ጥሪ ቀረበ ኦክቶበር 02, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡