በተለያዩ ሀገሮች ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ጥሪ ቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡