ድምጽ የ2012 ዲቪ ሎተሪ ነገ ይጀምራል ኦክቶበር 02, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የ2012 ዲቪ ሎተሪ ከነገ፤ ረቡዕ መስከረም 23/2011 ዓ.ም. ጀምሮ ክፍት እንደሚሆን አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ አስታውቋል።