የአዴፓ ጉባዔ

Your browser doesn’t support HTML5

በምኅፃር “ብአዴን” እየተባለ ሲጠራ የነበረው የአማራ ክልል ገዥ ፓርቲ ብሔረ-አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ስሙን ወደ “አማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ” (አዴፓ) መቀየሩን ትናንት አስታውቋል።