በቤንሻንጉልና በኦሮሚያ በአምስት ቀናት ውስጥ 67 ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሁለቱ ክልል ባገኘነው አጠቃላይ መረጃ በከተማው ውስጥ ከተገደሉት ሰዎች ጭምር በአምስት ቀናት ውስጥ የ67 ሰዎች ሕይወት አልፏል።