የህወሓት ድርጅታዊ ጉባዔ ተጠናቀቀ
Your browser doesn’t support HTML5
13ኛ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ድርጅታዊ ጉባዔ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ሊቀመንበር በማድረግ በዛሬው ዕለት ተጠናቋል።
Your browser doesn’t support HTML5