የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የኦነግን ባንዲራ በያዙ ታጣቂዎች ጥቃት እንደተከፈተበት አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦነግ) በበኩሉ ሠራዊቱ በእንደዚህ ዓይነት ተግባር ላይ እንደማይሰማራ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5