በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ 5ሰዎች የሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ ተመሰረተባቸው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ጉዳት ለማድረስ የለመ ጥቃት ፈፅመዋል ያላቸውን አምስት ሰዎች በሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ መሰረተባቸው፡፡