ድምጽ በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ 5ሰዎች የሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ ተመሰረተባቸው ሴፕቴምበር 28, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ጉዳት ለማድረስ የለመ ጥቃት ፈፅመዋል ያላቸውን አምስት ሰዎች በሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ መሰረተባቸው፡፡