አምስት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሰጡት መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ሰሞኑን የተፈፀሙ ድርጊቶች በኦሮሞ ሕዝብ ህልውና ላይ የተቃጡ ጥቃቶች ናቸው ሲሉ አምስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ አወገዙ፡፡