ድምጽ አምስት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሰጡት መግለጫ ሴፕቴምበር 25, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ሰሞኑን የተፈፀሙ ድርጊቶች በኦሮሞ ሕዝብ ህልውና ላይ የተቃጡ ጥቃቶች ናቸው ሲሉ አምስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ አወገዙ፡፡