ድምጽ በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣት፣ አስተውሎ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ተባለ ሴፕቴምበር 25, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 አሁን በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣትንና አስተውሎ መንቀሳቀስን የሚጠይቅ መሆኑን የሁለት ዋና ዋና የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡