በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣት፣ አስተውሎ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ተባለ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

አሁን በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣትንና አስተውሎ መንቀሳቀስን የሚጠይቅ መሆኑን የሁለት ዋና ዋና የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡