አብይ አሕመድ ኒው ዮርክ አይገኙም

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ በዘንድሮው የመንግሥታቱ ድርጅት ሰባ ሦስተኛ ጉባዔ መክፈቻ ላይ አይገኙም፡፡