የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር፣ ከግንቦት 7 ተለየሁ ይላል

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር፣ ከግንቦት 7 ጋር ገልፅነት በጎደለው የፋይናስ አሠራርና በአመራር ችግር ምክንያት ከመስከረም 13 ቀን ጀምሮ መለያየታቸውን ገለፀ።