“ወደገደል ከመውደቅና ወይም ተራራ ከመውጣት…” - ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ወሳኝ የሆነ የለውጥ ሂደት መጀመሯን በርካታ የበጎ ፈቃድ ሰዎችን እንደምትፈልግ ታዋቂ ምሁራንና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ፓ/ር መስፍን ወ/ማርያም አሳስበዋል፡፡