የሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔ የፊታችን ማክሰኞ ይጀመራል

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር - ሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔውን የፊታችን ማክሰኞ፤ መስከረም 16/2011 ዓ.ም. እንደሚጀምር አስታውቋል።