የሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔ የፊታችን ማክሰኞ ይጀመራል
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር - ሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔውን የፊታችን ማክሰኞ፤ መስከረም 16/2011 ዓ.ም. እንደሚጀምር አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5