ድምጽ የፖለቲካና የማኅበረሰብ መሪዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የሰጡት አስተያየት ሴፕቴምበር 20, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 "ሰሞኑን በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የተፈጠሩ አድራጎቶች የብዙ ውስብስብ ችግሮች ነፀብራቅ ናቸው" ብለዋል ቪኦኤ ያነጋገራቸው አንዳንድ ዕውቅ የፖለቲካና የማኅበረሰብ መሪዎች።