ኢትዮጵያ በተመድ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ ነበር ተባለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በተለዋጭ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ እንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡