ኢትዮጵያ በተመድ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ ነበር ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በተለዋጭ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ እንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5