ድምጽ ኢትዮጵያ በተመድ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ ነበር ተባለ ሴፕቴምበር 20, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በተለዋጭ አባልነት የቆየችበት ጊዜ ፍሬያማ እንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡