መድረክ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የተፈፀመውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሰሞኑን በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ ነው ያለውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ፡፡