ድምጽ መድረክ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የተፈፀመውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ ሴፕቴምበር 20, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሰሞኑን በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ ነው ያለውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ፡፡