የኦህዴድ ጉባዔ በጅማ

Your browser doesn’t support HTML5

“የፖለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ መንገድ ተወዳድራችሁ ህዝብ ከመረጣችሁ ለደቂቃም ቢሆን ወንበር ላይ መቆየት እንፈልግም” ሲሉ የኦህዴድ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ጅማ ላይ ተናግረዋል።