የቡራዩ ግድያ ከድርጅቶቻቸው ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው ኦነግና ግንቦት ሰባት ተናገሩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባና በቡራዩ ለደረሱ ጉዳቶች ተጠያቂ የሆኑ ኃይሎችን በተመለከተ ከፌደራል ፖሊስ የተሰጠው መረጃ ለተለያዩ ትርጉሞች ሊጋለጥ አንደሚችል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሥጋታቸውን ገልፀዋል፡፡