በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የዓረና መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በአዲስ አበባና አከባቢዋ በተፈጠረው ግጭት የዜጉች ሕይወት ማለፍ፣ የአካላና እንዲሁም የንብረት ጉዳት መድረሱ የሚወገዝ ተግባር ነው ሲል የዓረና ሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5