ድምጽ የኢትዮጵያ መንግሥት እና ኦብነግ በጋራ ለመሥራት ተስማምተናል አሉ ሴፕቴምበር 18, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር /ኦብነግ/ በጋራ ለመሥራት በዛሬው ዕለት አስመራ ላይ በመርኅ ደረጃ ተስማምተናል ብለዋል።