የኢትዮጵያ መንግሥት እና ኦብነግ በጋራ ለመሥራት ተስማምተናል አሉ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር /ኦብነግ/ በጋራ ለመሥራት በዛሬው ዕለት አስመራ ላይ በመርኅ ደረጃ ተስማምተናል ብለዋል።