ድምጽ ከብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ ሴፕቴምበር 18, 2018 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ብሄራዊ የደህንነት ምክር ቤት በ08/01/2011 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ በአገራችን እየተስተዋሉ ያሉ ህገ-ወጥና የስርዓት አልበኝነት እንቅስቃሴዎችን ገምግሞ የሚከተለውን መግለጫ አውጥቷል።