የባሕር ዳር ወጣቶች ከፖሊስ ጋር በመተባበር ፀጥታ የማስከበር ሥራ እየሰሩ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶች ከፖሊስ ጋር በመተባበር በበጎ ፎቃደኛነት ፀጥታ የማስከበር ተግባር እያከናወኑ መሆናቸውን አስታውቀዋል።