ድምጽ የባሕር ዳር ወጣቶች ከፖሊስ ጋር በመተባበር ፀጥታ የማስከበር ሥራ እየሰሩ ነው ሴፕቴምበር 18, 2018 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶች ከፖሊስ ጋር በመተባበር በበጎ ፎቃደኛነት ፀጥታ የማስከበር ተግባር እያከናወኑ መሆናቸውን አስታውቀዋል።