የፖለቲካ ድርጅቶች በሀገሪቱ የተቀሰቀሱ ግጭቶችን አወገዙ
Your browser doesn’t support HTML5
ሠባት የተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች ሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማና በአንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ወንጀል የፈፀሙ ቡድኖችና ግለሰቦችን በፅኑ አወገዙ።
Your browser doesn’t support HTML5