የፖለቲካ ድርጅቶች በሀገሪቱ የተቀሰቀሱ ግጭቶችን አወገዙ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ሠባት የተለያዩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች ሰሞኑን በአዲስ አበባ ከተማና በአንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ወንጀል የፈፀሙ ቡድኖችና ግለሰቦችን በፅኑ አወገዙ።